ጉዞው ከመጀመሪያው ወደ ዛሬ ስኬት
The journey from beginnings to today's success
የአሁኑ የአዊ ብሔ/አስ/ ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ጽ/ቤት በ1988 ዓ.ም በእንጅባራ ከተማ ተቋም በመሆን ተመሠረተ። መጀመሪያ ላይ ትራንስፖርትና መገናኛ ተብሎ በ 2 ቡድኞችና 15 ሰራተኞች ብቻ የተነሳ ቢሆንም፣ በቆይታው ከፍተኛ እድገትን በማምጣት በክልሉ ውስጥ ከሚገኙ ጥራት ያላቸው የትራንስፖርት እና ሎጄስቲክስ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት አንዱ ሆኗል።
The current Awi National Transport and Logistics Office was established in 1988 as an institution in Injibara City. Initially, it was established as a transport and communication department with only 2 teams and 15 employees, but over time it has grown significantly and has become one of the leading transport and logistics service providers in the region.
የአሁኑ የአዊ/ብሔ/አስ/ትራ/ሎጄ/ጽ/ቤት ተመሰረት
Establishment of the company
የደብተር መንጃ ፈቃድ መስጠት የጀመረበት
Where did the issuance of driver's licenses begin?
የአሽከርካሪ እና ተሽከርካሪ ቡድን ስራ እንዲጀመሩ ፈቃድ የተሰጠበት
Driver and vehicle team given permission to start work
የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት ስራ የጀመሩበት
Driver training institutions to start operations
የተሽከርካሪና የአሽከርካሪ ቡድን ሙሉ አገልግሎት መስጠት የጀመረበት
Implementation of modern logistics tracking system
የአሽከርካሪ እና የተሽከርካሪ ቡድን ከ ባህር ዳር ዩሲቨርስቲ በጋራ ዘመናዊ ሶፍትዌር አልምቶ ስራ የጀመረበት
A team of drivers and vehicles from Bahir Dar University jointly developed and started working on modern software.
ኢ-ትኬቲንግ አገልግሎት በመነሀሪያዎች ላይ የተጀመረበት
E-ticketing service launched on the streets
የተለያዩ ዓይነት ተሽከርካሪዎች ባጃጅ፣ አይሩፍ
Various types of vehicles
ከ 2010 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ምድቦች የተሰጡ መንጃ ፈቃዶች-በሞተር፣ ታክሲ-1፡ ህዝብ-1፣ ደረቅ1፣ ደረቅ2። የደብተር ከደረጃ 1-7
Since 2010, driver's licenses have been issued in various categories: motor, taxi-1: public-1, dry1, dry2. License levels 1-7.
በወረዳ ከተማ አስተዳደር እና የዞን ሰራተኛችን ጨምሮ
Qualified professionals
6 ቡድኖች 7 የከተማ አስተዳደሮች 9 ወረዳዎች
6 groups 7 city administrations 9 districts
የልምድ ልምድ
Experience
በክክል፣ በዞን እና አጋር አካላት የተበረከቱልን
Donated to us by the region, Zone and partner organizations
በቀጣይ አምስት ዓመታት ውስጥ ተቋማችን በሀገራችን ውስጥ ከሚገኙ አስተማማኝ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት መካከል አንዱ ለመሆን እየተንቀሳቀሰ ነው። ይህንን ግብ ለማሳካት በርካታ ዋና የሆኑ ስልቶችን እያካሄድን ነው።
In the next five years, our organization aims to become one of the most reliable transport and logistics service providers in amhara region. To achieve this goal, we are implementing several key strategies.